OPEN ሰመጉን ይደግፉ ለሰብዓዊ መብች መከበር የበኩልዎን አስተዋጽዖ ያበርክቱ

hrco-fund-raising-events-20 ሰመጉን ይደግፉ ለሰብዓዊ መብች መከበር የበኩልዎን አስተዋጽዖ ያበርክቱ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ) በኢትዮጵያ የሽግግር ወቅት ቻርተር አንቀጽ 1(ሀ) እና በኢትዮጵያ ፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር ከ404–482 በተጻፉት ድንጋጌዎች መሠረት መስከረም 29 ቀን 1984 ዓ.ም. በአባላት የተመሠረተ ማኅበር ነው፡፡ ሰመጉ በበጎ አድራጎትና ማኅበራት ዐዋጅ ቁጥር
Read More

OPEN በሐገራችን እውነተኛ ዴሞክራሲና የሕግ የበላይነት እንዲሰፍንና ሰብዓዊ መብቶች ሳይሸራረፉ እንዲከበሩ ከምን ጊዜውም የበለጠ ጥረት ለማድረግ ቃላችንን በድጋሚ እናጸናለን!!!

የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ)፣ የቀድሞው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) በኢትዮጵያ የሽግግር ወቅት ቻርተር አንቀጽ 1(ሀ) እና በኢትዮጵያ ፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር ከ404-482 በተጻፉት ድንጋጌዎች መሠረት መስከረም 29 ቀን 1984 ዓ.ም. በአባላት የተመሠረተ የመጀመሪያው መንግሥታዊ ያልሆነ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቋም ነው፡፡ ሰመጉ በበጎ አድራጎትና ማኅበራት ዐዋጅ ቁጥር 621
Read More

OPEN HRCO at 25: We renew our vows to strive for the realization of real Democracy, Rule of Law and the observance of Human Rights

We renew our vows to strive for the realization of real Democracy, Rule of Law and the observance of Human Rights more than ever. The Predecessor of today’s Human Rights Council(HRCO), the Ethiopian Human Rights Council(EHRCO) was established by Articl
Read More