Human Rights Council - Ethiopia

Just another WordPress site

  • Home
  • ጋዜጣዊ መግለጫ
  • የህትመት ዉጤቶች
  • ሪፖርቶች
  • About HRCO

OPEN መንግስት ለሰላም፣ ለሰብዓዊ መብቶች መከበርና ለዲሞክራሲ መስፈን ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር ያሳይ!!

መንግስት ለሰላም፣ ለሰብዓዊ መብት መከበር እና ለዲሞክራሲ መስፈን ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር እንዲያሳይ ሰመጉ ጠየቀ። የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ባካሔደው ስብሰባ የፖለቲካ ምሕዳሩ መጥበቡን፣ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች በየቦታው እንደሚታዩ እና ዲሞክራሲያዊ ባህል እንዲዳብር መንግስት ተገቢውን ጥረት አለማድረጉን በመገምገም የገዢው ፓርቲ አመራር ኃላፊነቱን እንደሚወስድ በመግለፅ ፓርቲው መግለጫ

Categories: Featured
Posted on: Jan 6, 2018
Region: ሐረሪ, ሶማሌ, ቤኒሻንጉል ጉሙዝ, ትግራይ, አማራ, አዲስ አበባ, አፋር, ኦሮሚያ, ደቡብ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች, ድሬዳዋ, ጋምቤላ

OPEN በኢትዮጵያ ለብሔረሰብ ተኮር ጥቃቶችና ግጭቶች የማያዳግም የፖሊሲና የአፈጻጸም መፍትሄ ይሰጥ!

በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት በጌዴኦ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች እና በሐረሪ ክልላዊ መንግስት በሐረር ከተማ ውስጥ እየተፈፀሙ ያሉ የተለያዩ የመብት ጥሰቶች በአስቸኳይ ይቁሙ! የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ(ሰመጉ) መንግስት ለብሔረሰብ ተኮር ጥቃቶች የማያዳግም የፖሊሲና የአፈፃፀም መፍትሔ እንዲሰጥ ጠየቀ። ሰመጉ በ143ኛ ልዩ መግለጫው በኢትዮጵያ ብሔርን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች እና ግጭ

Categories: Featured, ልዩ መግለጫ
Posted on: Nov 6, 2017
Region: ሐረሪ, ሶማሌ, ቤኒሻንጉል ጉሙዝ, ትግራይ, አማራ, አዲስ አበባ, አፋር, ኦሮሚያ, ደቡብ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች, ድሬዳዋ, ጋምቤላ

OPEN በግብር ጭማሪው ላይ ቅሬታና ተቃውሞ ለሚያሰሙ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት የሚሰጠው መንግሥታዊ ምላሽና የጉዳዩ አያያዝ ሰብዓዊና የዜግነት መብቶቻቸውን የጠበቀ ሊሆን ይገባል፤ በክልሎች መካከል ለግጭት መንስኤ የሚሆኑ ጉዳዮችም በአስቸኳይ እልባት ይሰጣቸው

  የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ በግብር ጭማሪው ላይ ከንግዱ ማህበረሠብ ለተነሳው ቅሬታና ተቃውሞ እንዲሁም በክልሎች መካከል ለሚነሱት ግጭቶች ምላሽ እንዲሰጣቸው ጠየቀ። ሰመጉ ጳጉሜ 04 ቀን 2009 ዓም ይፋ ባደረገው ጋዜጣዊ መግለጫ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ‹‹አማካይ የቀን ገቢ ግምት›› በማለት በንግድ ማህበረሰቡ ላይ የጣለውን የግብር መጠን ተከትሎ ከንግድ ማህበረሰቡ የገቢ ግም

Categories: Featured, ጋዜጣዊ መግለጫ
Posted on: Sep 11, 2017
Region: ሐረሪ, ሶማሌ, ቤኒሻንጉል ጉሙዝ, ትግራይ, አማራ, አዲስ አበባ, አፋር, ኦሮሚያ, ደቡብ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች, ድሬዳዋ, ጋምቤላ

OPEN አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከታወጀ (ከመስከረም 28 2ዐዐ9 ዓ.ም) ጀምሮ በዜጎች ላይ የሚፈፀም የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት በአስቸኳይ ይቁም!

አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከታወጀ (ከመስከረም 28 2ዐዐ9 ዓ.ም) ጀምሮ በዜጎች ላይ የሚፈፀም የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት በአስቸኳይ ይቁም! የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ) የአስቸኳይ ግዜ አዋጁ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ በዜጐች ላይ የተፈፀሙትን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ይፋ አደረገ። ሰመጉ ሰኞ ግንቦት 21 ቀን 2009 ዓ。ም ባወጣው በ142ኛ ልዩ መግለጫው በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች በተለይም በኦሮሚያ፣ በ

Categories: Featured, ልዩ መግለጫ
Posted on: May 29, 2017
Region: ሐረሪ, ሶማሌ, ቤኒሻንጉል ጉሙዝ, ትግራይ, አማራ, አዲስ አበባ, አፋር, ኦሮሚያ, ደቡብ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች, ድሬዳዋ, ጋምቤላ

OPEN ሰመጉ 26ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን አካሄደ

ሰመጉ 26ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን ትናንት መጋቢት 24 ቀን 2009 ዓ.ም. አካሄደ፡፡ ጉባዔው በሰመጉ ዋና ዳይሬክተር አቶ ብጽዓተ ተረፈ ‹‹የእንኳን ደህና መጣችሁ›› መልዕክት የተከፈተ ሲሆን፣ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የድርጅቱ መሥራችና አንጋፋ አባላት የምስጋናና የዕውቅና የምስክር ወረቀት ተሰጥቷል፡፡ በተያያዘም፣ ዋና ዳይሬክተሩ ለሰመጉ መሥራች አባት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማሪያም ከድርጅ

Categories: Featured
Posted on: Apr 3, 2017
Region: ሐረሪ, ሶማሌ, ቤኒሻንጉል ጉሙዝ, ትግራይ, አማራ, አዲስ አበባ, አፋር, ኦሮሚያ, ደቡብ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች, ድሬዳዋ, ጋምቤላ
Next Page »

Languages

  • አማርኛ
    • English (እንግሊዝኛ)

Recent Posts

  • የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ሰመጉ) 146ኛ ልዩ መግለጫን ተከትሎ በተቋሞቻችሁ በኩል ለቀረቡት ቅሬታዎች የተሰጠ ምላሽ
  • በወቅታዊ የሀገራችን ሁኔታ ላይ ከሰመጉ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ በአገሪቱ በአንዳንድ አካባቢዎች በተለያዩ ምክንያቶች እየተቀሰቀሱ ያሉ ግጭቶች ዘላቂ መፍትሄ ይፈለግላቸው!
  • የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ 146ኛ ልዩ መግለጫ – በኦሮሚያና በደቡብ ክልሎች በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች የተፈፀሙ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች
  • ሰመጉ በመንግስት የታገደበት በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ እንዲለቀቅለት ጠቅላይ ሚንስቴር ፅ/ቤትን በደብዳቤ ጠየቀ።

Like us on Facebook

Facebook By Weblizar Powered By Weblizar

Follow us on Twitter

Tweets by @@hrcoethio

Search

Post range:

Copyright © 2019 · Magazine Pro Theme on Genesis Framework · WordPress · Log in