100ኛ ልዩ መግለጫ- አጥፊዎች ለፍርድ መቅረባቸው በጎ አድርጊት ነው

“የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ(ኢሰመጉ) በተለያዩ ጊዜያት የተከሰቱ የጎሳ ግጭቶችን፣ እንዲሁም በቅርቡ የተከሰተውን የሀይማኖት ግት አስመልክቶ ባወጣቸው መግለጫዎች ተጠያቂዎች ለፍርድ እንዲቀርቡ ፣ ጉዳት የደረሰባቸው ተገቢ ካሳ እንዲሰጣቸውና ፣ ግጭቶቹ እንዳይደገሙ ዘላቂ መፍትሄ እንዲፈግላቸው ማሳሳቡ ይታወቃል።

ኢሰመጉ በዚህ 100ኛ መግለጫው ከላይ ለተጠቀሰው የሀይማኖት ግጭት ተጠያቂ የሆኑት ግለሰቦች ለፍርድ በመቅረባቸው እንዲሁም በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ጌዲኦ ዞን መጋቢት 28 ቀን 1999 ዓ.ም ተፈጥሮ በነበረው ግጭት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች በከፊልም ቢሆን የማቋቋሚያ ገንዘብ በክልሉ መንግሥት በጎ እርምጃ መሆኑን በመግለጽ መንግሥት ተጨማሪ  እርምጃዎችን እንዲወስድ ይጠይቃል።”

ተጨማሪ እዚህ ያንብቡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

*

*

*