መልዕክተ ሰመጉ የመጋቢት 2008 ዓ.ም. ዕትም

HRCO News Letter Vol. 4

የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ) በ24ኛ ዓመት ቁጥር 004 ዕትሙ የተለያዩ ጉዳዮችን የዳሰሰ ሲሆን ከእነዚህም መካከል በአፍሪካ ለሚፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ተጠያቂነትን ለማስፈን የሚያስችሉ የህግ ማዕቀፎችን፤ በሀገራችን እየጠነከረ የመጣውን ጽንፈኛ የብሔር ፖለቲካ አመለካከትና ለሰብዓዊ መብት ጥሰት ያለዉን አስተዋጽኦ፤ እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ኮሚሽኑ ለተቋቋመበት ዓላማ ያለዉን ቁርጠኝነት የገመገመበት ፅሁፎች ይገኙበታል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

*

*

*