OPEN በመንግሥት የጸጥታና ታጣቂ ኃይሎች በዜጎች ላይ የሚፈጸም አሠቃቂ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች በአስቸኳይ ይቁሙ

በመንግሥት የጸጥታና ታጣቂ ኃይሎች በዜጎች ላይ የሚፈጸም አሠቃቂ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች በአስቸኳይ ይቁሙ! ሰመጉ በ140ኛ ልዩ መግለጫው በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን አጋልጧል፡፡ ሙሉ መግለጫውን ከዚህ በታች ይመልከቱ፡፡  

OPEN መልዕክተ ሰመጉ ሰኔ 2008

መልዕክተ ሰመጉ ሰኔ 2008  የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ወርኃዊ ልሣን የሆነችውን መልዕክተ ሰመጉ የሰኔ ወር ዕትም ከዚህ በታች ይመልከቱ መልዕክተ ሰመጉ

OPEN በአዲስ አበባ ከተማና አካባቢው ዜጐችን ከቤት ንብረት የማፈናቀል ድርጊት ይቁም!!

HRCO’s Press Release, House Demolishing July 1 2016 በአዲስ አበባ ከተማና አካባቢው ዜጐችን ከቤት ንብረት የማፈናቀል ድርጊት ይቁም!! በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች የከተማው አስተዳደር ከከተማው ማስተር ፕላን ጋር አይጣጣምም በሚል ምክንያት በርካታ ቤቶችን በማፍረስ ላይ ይገኛል። በአስር ሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጐችም ለከፍተኛ አደጋም ተጋልጠው ይገኛሉ። በተለ …

OPEN መልዕክተ ሰመጉ የመጋቢት 2008 ዓ.ም. ዕትም

HRCO News Letter Vol. 4 የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ) በ24ኛ ዓመት ቁጥር 004 ዕትሙ የተለያዩ ጉዳዮችን የዳሰሰ ሲሆን ከእነዚህም መካከል በአፍሪካ ለሚፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ተጠያቂነትን ለማስፈን የሚያስችሉ የህግ ማዕቀፎችን፤ በሀገራችን እየጠነከረ የመጣውን ጽንፈኛ የብሔር ፖለቲካ አመለካከትና ለሰብዓዊ መብት ጥሰት ያለዉን አስተዋጽኦ፤ እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ኮሚሽኑ ለተ …

OPEN የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ 140ኛ ልዩ መግለጫ

The Human Rights Council (HRCO) 140th Special Report, Amharic (Scanned) March 14 2016 ሰመጉ “በመንግሥት የጸጥታና ታጣቂ ኃይሎች በዜጎች ላይ የሚፈጸም አሠቃቂ ግድያ፤ ሕገወጥ እሥር፤ ድብደባ፤ ማስፈራራትና ማዋከብ በአስቸኳይ ይቁም!!” በሚል ርዕስ ያወጣው ልዩ መግለጫ።