OPEN “COVID-19 – Toolkit for Civil Society Partners”

ኢሰመጉ (የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ) Rights and Security International ከተሰኘ ተቀማጭነቱን ለንደን ካደረገ ድርጅት እና ከተለያዩ ዓለም አቀፍና ሀገር በቀል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር በሕብረት በመሆን ያሰናዳው ነው። ሰነዱ ሲቪል ማህበራት በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ሃገራችን የገጠማትን ችግር ለመቋቋም የሚወሰዱ እርምጃዎች፣ ህጎች እና መመሪያዎች የሰዎችን ሰብአዊ መብቶች

OPEN “COVID-19 – Toolkit for Civil Society Partners”

ኢሰመጉ (የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ) Rights and Security International ከተሰኘ ተቀማጭነቱን ለንደን ካደረገ ድርጅት እና ከተለያዩ ዓለም አቀፍና ሀገር በቀል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር በሕብረት በመሆን ያሰናዳው ነው። ሰነዱ ሲቪል ማህበራት በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ሃገራችን የገጠማትን ችግር ለመቋቋም የሚወሰዱ እርምጃዎች፣ ህጎች እና መመሪያዎች የሰዎችን ሰብአዊ መብቶች

OPEN በወቅታዊ የሀገራችን ሁኔታ ላይ ከኢሰመጉ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ (ሐምሌ 11 ቀን 2011 ዓ.ም)

በመጋቢት ወር 2010 ዓ.ም. ገዢው ፓርቲ የአመራር ለውጥ ማድረጉን ተከትሎ በጠቅላይ ሚኒስትርነት የተሾሙት ዶ/ር ዐብይ አህመድ በበዓለ ሲመታቸው ወቅት ባደረጉት ንግግር ለሰብዓዊ መብቶች መከበር መስዋዕትነት ለከፈሉ ዜጐች ያላቸውን ክብር መግለፃቸውና ስለደረሰባቸውም እንግልት ይቅርታ መጠየቃቸው፤ ዴሞክራሲ ለሀገሪቱ የህልውና ጉዳይ መሆኑን መግለፃቸው ይታወሳል። ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ፣ የመደራጀት

OPEN ሰመጉ በመንግስት የታገደበት በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ እንዲለቀቅለት ጠቅላይ ሚንስቴር ፅ/ቤትን በደብዳቤ ጠየቀ።

የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ከህግ አግባብ ውጭ በ2002 ዓ.ም በኢፌድሪ በጎ አድራጎትና ማህበራት ኤጀንሲ በተፃፈ ደብዳቤ የታገደበትን ስምንት ሚሊዮን ሰባት መቶ ዘጠና ሰባት ሺ አንድ መቶ ሰማንያ አራት ብር እንዲለቀቅለት ለጠቅላይ ሚንስቴር ፅ/ ቤት ደብዳቤ አስገባ። ለጠቅላየ ሚንስቴር ፅ/ቤት የተፃፈ ደብዳቤ በፒዲኤፍ