OPEN በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ውስጥ ለሚነሱ ሁከቶች መንግስት በቂ ትኩረት በመስጠት ጉዳዩ ከቁጥጥር ውጭ ከመውጣቱ በፊት አስቸኳይ ዘላቂ መፍትሔ ይስጥ!

በአዲስ_አበባ_ከተማ_አስተዳደር_ስር_በሚገኙ_የመንግስት_ትምህርት_ቤቶች_ውስጥ_ለሚነሱ_ሁከቶች_መንግስት-1Download ማሳሰቢያ፡ ይህ መግለጫ ዛሬ ታህሳስ 04 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰዓታት በፊት በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ተለቆ የነበረ ሲሆን በድጋሚ የተወሰኑ ማስተካከያዎችን በማድረግ ተሸሽሎ ይፋ መሆኑን እና የቀደመው መግለጫ በእዚህ መተካቱን በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡