OPEN 145ኛ ልዩ መግለጫ – በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን በወልዲያ እና አካባቢው የተፈፀመ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት – ነሐሴ 03 ቀን 2010 ዓ.ም

የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ በ145ኛ ልዩ መግለጫ የተመለከተው በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ወሎ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ የተፈጸሙትን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን ሲሆን የመብት ጥሰቱ የተፈጸመው ከሕዳር 24 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 04 ቀን 2010 ዓ.ም ድረስ ነው።  ሰመጉ ባለሙያዎቹን ወደ አካባቢው ልኮ የማጣራት ሥራውን የሰራው ከየካቲት 05 እስከ የካቲት 12 ቀን 2 …

OPEN በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ እና በድሬደዋ ከተማ ከቅዳሜ ሐምሌ 28 ቀን 2010 ዓም ጀምሮ በተፈፀመ ብሔርን መሰረት ያደረገ ጥቃት የተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ – ነሐሴ 01 ቀን 2010 ዓም

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ውስጥ ከቅዳሜ ሐምሌ 28 ቀን 2010 ዓም ጀምሮ በተፈፀመ ብሔርን መሰረት ያደረገ ጥቃትና ስርዓት አልበኝነት በዜጎች ላይ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ተፈፅሟል። በተፈፀመው ጥቃት በርካታ ዜጐች ተገድለዋል፣ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ተዘርፈዋል፣ በርካታ ንብረትም ወድሟል፤ በጅግጅጋ ከተማ ውስጥ የሚገኙ አብያተ-ክርስትያናት በእሳት ተቃጥለዋል፡፡ በተደራጁ ወጣቶች የሚ …