በአዲስ አበባ ከተማና አካባቢው ዜጐችን ከቤት ንብረት የማፈናቀል ድርጊት ይቁም!!

HRCO’s Press Release, House Demolishing July 1 2016

በአዲስ አበባ ከተማና አካባቢው ዜጐችን ከቤት ንብረት የማፈናቀል ድርጊት ይቁም!!

በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች የከተማው አስተዳደር ከከተማው ማስተር ፕላን ጋር አይጣጣምም በሚል ምክንያት በርካታ ቤቶችን በማፍረስ ላይ ይገኛል። በአስር ሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጐችም ለከፍተኛ አደጋም ተጋልጠው ይገኛሉ። በተለይ ቤት ማፍረሱ በክረምት ወቅት መሆኑ የጉዳቱን መጠን የከፋ አድርጐታል።   ሰመጉ ይህንን መግለጫ እስካወጣበት ሰኔ 24 ቀን 2008 ዓ ም ድረስ ያለምንም ማስጠንቀቂያ በአስር ሺህዎች የሚቆጠሩ ቤቶች በአፍራሽ ግብረ ኃይል እንዲፈርሱ ተደርገዋል።

የመግለጫውን ሙሉ ይዘት ለማግኘት የሚከተለውን ሊንክ የጫኑ

HRCO’s Press Release, House Demolishing July 1 2016

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

*

*

*