በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በቀላፎና ሙስታሂል ወረዳዎች የተፈፀመ የጅምላ ግድያና ድብደባን በተመለከተ ሰመጉ መግለጫ አውጥቷል:: ሰመጉ በመግለጫው ታህሳስ 1 እና 2, 2006 ዓ. ም. በሱማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ልዩ ፖሊስ ኃይል የተገደሉ 65 ሰዎች እና ድብደባ የተፈጸመባቸው 115 ሰዎች ስም ዝርዝር አካቷል::
ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ
በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በቀላፎና ሙስታሂል ወረዳዎች የተፈፀመ የጅምላ ግድያና ድብደባን በተመለከተ ሰመጉ መግለጫ አውጥቷል:: ሰመጉ በመግለጫው ታህሳስ 1 እና 2, 2006 ዓ. ም. በሱማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ልዩ ፖሊስ ኃይል የተገደሉ 65 ሰዎች እና ድብደባ የተፈጸመባቸው 115 ሰዎች ስም ዝርዝር አካቷል::