104ኛ ልዩ መግለጫ- የተማሪዎች የመሰማት መብት ይከበር

90831ba0-1
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

“ኢትዮጵያ ፈርማ የተቀበለችው የኢኮኖሚ ፣ የማኅበራዊና የባህል መብቶች ቃል ኪዳን አንቀጽ 13(1) እያንዳንዱ ሰው ትምህርት የማግኘት መብት እንዳለው ያረጋግጣል። ትምህርት የሰውን ሰብእናና ክብር በማሳደግ ለሰብአዊ መብቶች  መከበር አስተዋፅኦ ማድረግ እንደሚገባውም ይህ አንቀጽ ያሰምርበታል።

የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ጉባዔ(ኢሰመጉ) በዚህ 104ኛ ልዩ መግለጫው በማናውቀው ምክንያት ትምህርታችንን እንዳንቀጥል ተወሰነብን ሲሉ ባመለከቱ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችና የትምህርት ማስረጃ ተከለከልን ሲሉ ተመራቂ ተማሪዎች ያቀረቡትን ማመልከቻ መስረት በማድረግ ጉዳዩን አጣርቶ እንደሚከተለው አቅርቧል።”

ተጨማሪ እዚህ ያንብቡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

*

*

*