103ኛ ልዩ መግለጫ – የሕግ የበላይነት ይከበር

“የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ጉባኤ(ኢሰመጉ) በዚህ 103ኛ መግለጫው ከተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎችና በአዲስ አበባ ከተማ ከኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ጋር ግንኙነት አላችሁ፤ ደጋፊዎች ናችሁ በሚልና በተለያዩ ምክን ያቶች ዜጎች ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንደሚታሰሩ፣ ፍርድ ቤት ከቀረቡም በኋላ ቢሆን ፖሊስ ተደጋጋሚ የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆ በተጠርጣሪዎቹ ላይ በቂ ማስረጃ ማቅረብ ባለመቻሉ ፍርድ ቤት መዝገቡን ዘግቶ ያሰናበታቸው ፤ እንደዚሁም ፍርድ ቤት በዋስ እንዲለቀቁ ትእዛዝ ቢሰጥም ፖሊስ ግን የፍርድ ቤቱን ትእዛዝ ባለማክበሩ ይህ መግለጫ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ከእስር ሳይፈቱ ስለሚገኙ ዜጎች ያባሰበውን መረጃ እንደሚከተለው አቅርቧል።”

ዝርዝሩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

*

*

*