OPEN የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ 140ኛ ልዩ መግለጫ

The Human Rights Council (HRCO) 140th Special Report, Amharic (Scanned) March 14 2016 ሰመጉ “በመንግሥት የጸጥታና ታጣቂ ኃይሎች በዜጎች ላይ የሚፈጸም አሠቃቂ ግድያ፤ ሕገወጥ እሥር፤ ድብደባ፤ ማስፈራራትና ማዋከብ በአስቸኳይ ይቁም!!” በሚል ርዕስ ያወጣው ልዩ መግለጫ።

OPEN ከአዲስ አበባና የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላን ተቃዉሞ እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ የሚፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በአስቸኳይ ይቁሙ!!

HRCO Press Release Oromo Protest Scanned C Dec 11 2015 በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ከህዳር 2008 ዓ. ም. መጨረሻ ጀምሮ የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላን እቅድን በመቃወም ሰልፍ በወጡ ዜጐች ላይ የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች እየፈጸሙ ያሉትን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በአስቸኳይ እንዲያቆሙ አሳሰበ::  

OPEN በዜጐች ላይ የሚፈፀም ህገወጥ ግድያ በአስቸኳይ ይቁም!!

HRCO 139th special report ,Amharic (extrajudicial killing commited in somali regional state of Ethiopia) በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በቀላፎና ሙስታሂል ወረዳዎች የተፈፀመ የጅምላ ግድያና ድብደባን በተመለከተ ሰመጉ መግለጫ አውጥቷል:: ሰመጉ በመግለጫው ታህሳስ 1 እና 2, 2006 ዓ. ም. በሱማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ልዩ ፖሊስ …