OPEN ”መልእክተ ኢሰመጉ” ወርኀዊ የበይነ መረብ መጽሔት ቅፅ —1 ቁር—1
”መልእክተ ኢሰመጉ” ወርኀዊ የበይነ መረብ መጽሔት ቅፅ —1 ቁር—1ለማውረድ ይህን ይጫኑ
”መልእክተ ኢሰመጉ” ወርኀዊ የበይነ መረብ መጽሔት ቅፅ —1 ቁር—1ለማውረድ ይህን ይጫኑ
ኢሰመጉየኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCILጋዜጣዊ መግለጫመንግስት የዜጐችን ደህንነት የማስጠበቅ ኃላፊነቱን ይወጣ!!ጥቅምት 17 ቀን 2012 ዓ/ም የኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት ክፍል አንድ አንቀፅ 14 ማንኛውም ሰው ሰብዓዊ በመሆኑ የማይደፈርና የማይገሠሥ፣ በሕይወት የመኖር፣ የአካልደኅንነትና የነጻነት መብት እንዳለው ይደነግጋል፡፡ ማንኛውም ሰው በሕይወት የመኖ
የሰዎች በሕይወት የመኖርና የአካል ደኅንነት፣ ከቦታ ቦታ በነጻነት ያለሥጋት የመንቀሳቀስ፣ የመሰብሰብ፣ ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ ነፃነትና አቤቱታ የማቅረብ መብታቸው ይከበር! ጥቅምት 07 ቀን 2012 ዓ/ም የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ /ኢሰመጉ/ ለሕግ ልዕልና፣ ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታና ለሰብዓዊ መብቶች መከበር የቆመ ድርጅት ነው። በመሆኑም በአገሪቱ በየጊዜው የሚከሰቱትን የሰብዓዊ መብቶች
ለመላዉ ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ!! መጪዉ አዲስ ዓመት ሃገራችን ኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች የተከበሩባትና ሃገራዊ ሠላም የሰፈነባት ትሆን ዘንድ አደራውን እና መልካም ምኞቱን ያስተላልፋል። ሁላችንም የምንመኛትኢትዮጵያን እናይ ዘንድ ያለፉትን ዓመታት በአጠቃላይ እና ያለፈዉን ዓመት በተለይም ያስተናገድናቸዉን ፖለቲካዊ ለዉጦች በማጤን በከፍተኛ መረጋጋት ዉ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) እና የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ፕሮጀክት ከሲቪል ራይትስ ዲፌንደርስ (Civil Rights Defenders) ጋር በመተባበር ለአዳዲስ እና ብቁ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች የሥራ ላይ ልምምድ አዘጋጅተዋል። የሥራ ላይ ልምምዱ የእድሉ ተጠቃሚ የሚሆኑ ወጣቶች በሀገር ውስጥ የሰብዓዊ መብት ተቋማት ውስጥ በመሳተፍ ተግባራዊ ልምድ እንዲቀስሙ ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
በመጋቢት ወር 2010 ዓ.ም. ገዢው ፓርቲ የአመራር ለውጥ ማድረጉን ተከትሎ በጠቅላይ ሚኒስትርነት የተሾሙት ዶ/ር ዐብይ አህመድ በበዓለ ሲመታቸው ወቅት ባደረጉት ንግግር ለሰብዓዊ መብቶች መከበር መስዋዕትነት ለከፈሉ ዜጐች ያላቸውን ክብር መግለፃቸውና ስለደረሰባቸውም እንግልት ይቅርታ መጠየቃቸው፤ ዴሞክራሲ ለሀገሪቱ የህልውና ጉዳይ መሆኑን መግለፃቸው ይታወሳል። ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ፣ የመደራጀት